- Advertisement - - Advertisement - ዜናሦስቱ ጳጳሳት ይቅርታ ጠየቁ ሦስቱ ጳጳሳት ይቅርታ ጠየቁ በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: February 15, 2023 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail ሕገወጥ ሲኖዶስ በማቋቋማቸው ቅዱስ ሲኖዶስ አውግዞ ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የለያቸው ሦስት ጳጳሳት ይቅርታ ጠየቁ። ሦስቱ ጳጳሳት አባ ሳዊሮስ፣ አባ ኤዎስጣጤዎስ አና አባ ዜና ማርቆስ ሲሆኑ በፖትርያርክ ብፁዕ አቡነ ማትያስ ፊት ቀርበው ዛሬ የካቲት 8 ቀን 2015 ዓም ይቅርታ የጠየቁት በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ(ዶ/ር) አማካይነት ነው Previous article[ክቡር ሚኒስትሩ ከፓርቲያቸው የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመወያየት ቢገናኙም፣ ውይይቱ ከዚህ ቀደም ባልለመዱት መልኩ ሙግት የቀላቀለ ሆኖባቸዋል]Next articleቀበናን ወደ ድሮ ዝና ለመመለስ - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አቶ ጌታቸው ረዳን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አድርገው ሾሙ በጋዜጣዉ ሪፓርተር - March 23, 2023 ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ(ዶ/ር) አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል... [ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው] በጋዜጣዉ ሪፓርተር - March 22, 2023 አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር... የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት ዮናስ አማረ - March 22, 2023 በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ... ጥራዝ ነጠቅነት! በጋዜጣዉ ሪፓርተር - March 22, 2023 ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...