Thursday, March 23, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የት ይደርሳሉ ብለን ችላ ያልናቸው ሁኔታዎች ናቸው ማጣፍያውን የሚያሳጥሩት››

‹‹የት ይደርሳሉ ብለን ችላ ያልናቸው ሁኔታዎች ናቸው ማጣፍያውን የሚያሳጥሩት››

ቀን:

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጉዳይ፣ ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስን ማነጋገራቸውን በትዊተር ገጻቸው ሲገልጹ ያሰፈሩት ኃይለቃል፡፡ በመንበረ ፓትርያርክ ከቅዱስ ፓትርያርኩ ጋር እሑድ የካቲት 5 ቀን 2015 ዓ.ም. የተወያዩት ፕሬዚዳንቷ፣ በማኅበራዊ ገጻቸው አክለው የገለጹት ኢትዮጵያ ባሏት ዘመናትን ያስቆጠሩ ባህሎች ሃይማኖቶቿ ታሪኳ… እንኮራለን፡፡ እንጠብቃቸው፣ ከጥቃት እንከላከላቸው በማለት ነው፡፡

ጥንቃቄ ብልሃት፣ ጥበብ፣ የሰከነ አዕምሮ፣ እርጋታ፣ አርቆ አስተዋይነት… የችግሮች መፍቻ ዘዴዎች ናቸው ያሉት ፕሬዚዳንቷ፣ የሃይማኖት ጉዳይ የቤተ እምነቶቹ አባቶችና ምዕመናን ጉዳይ ነው ሲሉም አስረግጠው ተናግረዋል፡፡ 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...