Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅ‹‹እባቡን ከማስቆጣትህ በፊት…››

‹‹እባቡን ከማስቆጣትህ በፊት…››

ቀን:

ተግባራዊ ጥበብን የሚያጎሉ በርካታ ምሳሌያዊ አነጋገሮች የአስተዋይነትንና የአርቆ ተመልካችነትን አስፈላጊነት በጥሩ ሁኔታ ይገልጻሉ። የሚያደርጋቸው ነገሮች ምን መዘዝ እንደሚያስከትሉ ሳያመዛዝን አንድ ነገር ውስጥ ዘው ብሎ የሚገባ ግድየለሽ ሰው ከሚከተለው ተረት ጥሩ ምክር ያገኛል። “እባቡን ከማስቆጣትህ በፊት መውጫህን አሰናዳ።” መጥፎ አዝማሚያ የሚታይበት ልጅ ያለው ወላጅ የሚከተለውን ተረት ልብ ማለት ያስፈልገዋል።

“የሚያድግ ቅርንጫፍ ዓይንህን ሊወጋ ከተቃረበ ንቀለው እንጂ አትመልምለው።” አዎን፣ ማንኛውም መጥፎ ባሕርይ ገና በእምቡጥነቱ መቆረጥ ወይም መነቀል ይኖርበታል እንጂ አቆጥቁጦ ችግር እስኪፈጥር ድረስ መታለፍ አይኖርበትም።

  • (ንቁ!—2003)
spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...