Sunday, December 10, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የአገው ፈረሰኞች በዓል የኢትዮጵያ የፀረ ቅኝ ግዛት ተጋድሎ ክፋይ ታሪክ ነው››

‹‹የአገው ፈረሰኞች በዓል የኢትዮጵያ የፀረ ቅኝ ግዛት ተጋድሎ ክፋይ ታሪክ ነው››

ቀን:

የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር  ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)፣ በ83ኛው የአገው ፈረሰኞች ማኅበር የምሥረታ በዓል ጥር 23 ቀን 2015 ዓ.ም. በአዊ ዞን እንጅባራ ከተማ  ሲከበር የተናገሩት፡፡  አያይዘውም ከአገው ፈረሰኞች ጽናትን እንማራለን፣ ለ83 ዓመታት ያለመቋረጥ የተከበረው በዓል ጽናትን ያስተምራል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ፣  ለዓመታት በዓሉን በማክበር፣ ፈረሰኞች የሠሩትን ገድል በማስታወስና የፈረስን ጥቅም በማሳየት የባህል መገለጫ አድርገው ይዘውት ቀጥለዋል ሲሉም ተናግረዋል፡፡ በዓሉ ቱሪስት እንዲስብ፣ ሀብት እንዲያመጣና የሥራ ዕድል እንዲፈጥር ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ሲሉም አሳስበዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለሰው ልጅ መብት መከበር ስናወራ 75 ዓመት ሞላን!

በገነት ዓለሙ ዓለም ስለሰብዓዊ መብቶች ሲያወራ፣ ሲምል፣ ሲገዘት፣ ሲፈጠም፣ ቃል...

ካልተማከለ የካፒታል ገበያ ወደ ዘመናዊና የተደራጀ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ

በእሱፈቃድ ተረፈ በአገራችን የካፒታል ገበያ አዋጅ መውጣትን ተከትሎ የተማከለ የሰነደ...

ለማይቀረው ምክክርና ድርድር እንዘጋጅ

በያሲን ባህሩ  የዘመናዊት ኢትዮጵያ ፖለቲካ ውዝግብ በትንሹ የአንድ ምዕተ ዓመት...

ደንብ አስከባሪዎች ደንብ ያክብሩ!

በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ አስከባሪዎች፣ ሌሎች የፀጥታ አካላት፣ እንዲሁም...