Wednesday, December 6, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናአቶ በረከት ስምኦን ከእስር ተፈቱ

አቶ በረከት ስምኦን ከእስር ተፈቱ

ቀን:

ከአራት ዓመታት በፊት በተከሰሱበት በከባድሙስና ወንጀል ስድስት ዓመታት ተፈርዶባቸው የነበሩት አቶ በረከት ስምፆን ዛሬ ጥር 17 ቀን 2015 ዓም ከእስር መፈታታቸውን ሪፖርተር ከቤተሰቦቻቸው አረጋግጧል።

በቀድሞ ስሙ ጥረት ኮርፖሬትን ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው ሲመሩ ከዳሽን ቢራና ሌሎች ኩባንያዎች ጋር በተያያዘ ተፈፅሟል በተባለ ሙስና፣ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስድስት ዓመታት በእስር እንዲቀጡ መወሰኑ ይታወሳል። አቶ በረከት ከእስር የተፈቱት በአመክሮ ይሁን ወይም በሌላ ምክንያ ለማጣራት ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም። ከአቶ በረከት ጋር ተከሰው ስምንት ዓመታት የተፈረደባቸው አቶ ታደሰ ካሳ በእስር ላይ ናቸው።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...