Saturday, December 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ከእንግዲህ ተማሪዎች ዲግሪ የሚያገኙት መውጫ ፈተናውን ሲያልፉ ብቻ ነው››

‹‹ከእንግዲህ ተማሪዎች ዲግሪ የሚያገኙት መውጫ ፈተናውን ሲያልፉ ብቻ ነው››

ቀን:

የትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ጥራትና ብቃት ማሻሻያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ሰይድ መሐመድ ለኢፕድ የተናገሩት፡፡ ኃላፊው አያይዘውም፣ በግልም ሆነ በመንግሥት ከፍተኛ ተቋማት የሚማሩ ተማሪዎች ትምህርታቸው ካጠናቀቁ በኋላ ብቃቸውን የሚያረጋግጥ አገር አቀፍ ፈተና ይሰጣቸዋል ብለዋል፡፡ የመውጫ ፈተና መስጠት ያስፈለገበት ዋናው ምክንያትም ምሩቃን ገበያው የሚፈልገውን አቅምና ብቃት ያሟሉ መሆናቸውን ለማረጋገጥ፣ በዓለም አቀፍ ገበያው ላይም ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማድረግም ነው ሲሉም አክለዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...