- Advertisement - - Advertisement - ዝንቅየዘንድሮው የጥምቀት በዓል ድባብ ከዳር እስከ መሃል የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ድባብ ከዳር እስከ መሃል በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: January 22, 2023 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail የዘንድሮው የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ከአገሪቱ ዳር እስከ መሃል ከተሞች በድምቀት ተከብሯል፡፡ በተለይ በአንፃራዊ መልኩ ሰላም በሰፈነበት ድባብ በዓሉ መከበሩ ተገልጿል፡፡ ፎቶዎቹ ከጋምቤላ ባሮ ወንዝ እስከ አክሱም የሳባ መዋኛ (ማይ አክሱም)፣ ከባሕር ዳር ጣና እስከ ምንጃር ኢራንቡቲ፣ እንዲሁም ከአዲስ አበባ እስከ ጎንደር የነበረውን አከባበር በከፊል ያሳያሉ፡፡ Previous articleየፍትሕ ተቋማት የፈጸሟቸው ቀያይ ስህተቶችNext articleየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ከሳምንት በኋላ ይመለሳል - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ ቤተክህነት ባቀረበችው የይግባኝ አቤቱታ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ለዕሮብ ተቀጠረ በጋዜጣዉ ሪፓርተር - February 6, 2023 የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሀገወጥ ነው በተባለው አዲሱ ሲኖዶስና... የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንና የመንግሥት ውዝግብ ዮናስ አማረ - February 5, 2023 የጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) መንግሥት ባለፉት አራት ዓመታት... የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ምሥረታ ዝግጅቶችና ከገበያው የሚጠበቁ ዕድሎች ኤልያስ ተገኝ - February 5, 2023 ኢትዮጵያ ከ50 ዓመት በኋላ ዳግም የምታስጀምረውን የካፒታል ገበያ ዘመኑን... አዲሱ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ትኩረት የሚያደርጉባቸውን ቀዳሚ ጉዳዮች ይፋ አደረጉ ዳዊት ታዬ - February 5, 2023 አዲሱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ትኩረት አድርገው የሚሠሩባቸውን ቀዳሚ...