- Advertisement - - Advertisement - ዝንቅየዘንድሮው የጥምቀት በዓል ድባብ ከዳር እስከ መሃል የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ድባብ ከዳር እስከ መሃል በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: January 22, 2023 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail የዘንድሮው የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ከአገሪቱ ዳር እስከ መሃል ከተሞች በድምቀት ተከብሯል፡፡ በተለይ በአንፃራዊ መልኩ ሰላም በሰፈነበት ድባብ በዓሉ መከበሩ ተገልጿል፡፡ ፎቶዎቹ ከጋምቤላ ባሮ ወንዝ እስከ አክሱም የሳባ መዋኛ (ማይ አክሱም)፣ ከባሕር ዳር ጣና እስከ ምንጃር ኢራንቡቲ፣ እንዲሁም ከአዲስ አበባ እስከ ጎንደር የነበረውን አከባበር በከፊል ያሳያሉ፡፡ Previous articleየፍትሕ ተቋማት የፈጸሟቸው ቀያይ ስህተቶችNext articleየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ከሳምንት በኋላ ይመለሳል - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ [ክቡር ሚኒስትሩ የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸማቸውን ለተከበረው ምክር ቤት ካቀረቡ በኋላ ከምክር ቤቱ አባላት የሚነሱ ጥያቄዎችን እየተቀበሉ ማብራሪያ በመስጠት ላይ ናቸው] በጋዜጣዉ ሪፓርተር - November 29, 2023 ክቡር ሚኒስትር መንግሥት ለሕዝብ ይፋ ያደረገው ነገር ከምን እንደደረሰ... የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ ዮናስ አማረ - November 29, 2023 ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ... የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት ዳዊት ታዬ - November 29, 2023 በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች... የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ አንባቢ - November 29, 2023 በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...