Thursday, November 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናለማዕድን ሚኒስቴርና ለትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አዲስ ሚኒስትሮች ተሾሙ

ለማዕድን ሚኒስቴርና ለትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አዲስ ሚኒስትሮች ተሾሙ

ቀን:

-የኢትዮጵያ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ከአኃላፊነታቸው ተነሱ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ(ዶ/ር) በቅርቡ ከኃላፊነታቸው በተነሱት የማዕድን ሚኒስትሩ ታከለ ኡማ(ኢንጂነር) ምትክ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ሀብታሙ ተገኝ(ኢንጂነር)ን፣ በትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሯ በወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ ምትክ ደግሞ አለሙ ስሜ(ዶ/ር)ንና በግብርና ሚኒስትሩ አቶ ኡመር ሁሴን ምትክ ግርማ አመንቴ(ዶ/ር)ን መሾማቸውን ጽሕፈት ቤታቸው አስታወቀ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሌሎችንም ሹመቶችን የሰጡ ሲሆን፣ ከጥር 10 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ   አቶ ማሞ ምሕረቱ – የብሔራዊ ባንክ ገዢ፣  ወይዘሮ አለምፀሐይ ጳውሎስ – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር፣ 
ዲያቆን ዳንኤል ክብረት – የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር፣  አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ – የጠቅላይ ሚኒስትሩ የውጭ ፖሊሲ አማካሪ ሚኒስትር እና  አቶ መለሰ አለሙ – በሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት  ግንባታ ማስተባበሪያ የዘርፍ አስተባባሪ ሆነው ተሹመዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...