Saturday, December 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ፖለቲከኞች በጥምቀት በዓላችን ላይ ከቤተክርስቲያን ውጪ የሆነ መልዕክት አታስተላልፉ››

‹‹ፖለቲከኞች በጥምቀት በዓላችን ላይ ከቤተክርስቲያን ውጪ የሆነ መልዕክት አታስተላልፉ››

ቀን:

 ብፁዕ አቡነ አብርሃም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅና የባህርዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ የ2015 ዓ.ም. የጥምቀት በዓል አከባበርን አስመልክቶ የተናገሩት። ፖለቲከኞች የቤተ ክርስቲያኒቱን በዓል እንደ ቤተክርስቲያን አክብሩ ያሉት ሊቀ ጳጳሱ፣ ወደ ቤተክርስቲያን ስትመጡ የፖለቲካ ካባችሁን አውልቃችሁ፣ የቤተ ክርስቲያንን ካባ ለብሳችሁ ፍቅርና ትህትናን በተላበሰ መልኩ በዓሉን አክብሩ ብለዋል። ማንም ሰው ወደዚህ ሲመጣ የቤተ ክርስቲያንን ክብር መጠበቅ ይኖርበታል በማለትም አጽንዖት ሰጥተውበታል። 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...