- Advertisement - - Advertisement - ዜናአራት ሚኒስትሮች ከኃላፊነታቸው ተነሱ አራት ሚኒስትሮች ከኃላፊነታቸው ተነሱ በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: January 14, 2023 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail የማዕድን ሚኒስትር ታከለ ኡማ(ኢንጂነር)፣ ትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ፣ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር መሐመድና አቶ ተፈሪ ፍቅሬ ከኃላፊነታቸው ዛሬ ጥር 6 ቀን 2015 ዓም ተነሱ። ሚኒስትሮቹ የተነሱበት ምክንያት ባይገለጽም፣ ሚኒስትሮች ምክር ቤት በጽሕፈት ቤቱ አሸኛኘት አድርጎላቸዋል። Previous articleበንብረት ላይ የሚጣለውን ታክስ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሰበስቡ በጋራ ተወሰነNext articleየንጉሥ ተክለ ሃይማኖት 122ኛ ዓመት መታሰቢያ - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ [ክቡር ሚኒስትሩ የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸማቸውን ለተከበረው ምክር ቤት ካቀረቡ በኋላ ከምክር ቤቱ አባላት የሚነሱ ጥያቄዎችን እየተቀበሉ ማብራሪያ በመስጠት ላይ ናቸው] በጋዜጣዉ ሪፓርተር - November 29, 2023 ክቡር ሚኒስትር መንግሥት ለሕዝብ ይፋ ያደረገው ነገር ከምን እንደደረሰ... የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ ዮናስ አማረ - November 29, 2023 ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ... የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት ዳዊት ታዬ - November 29, 2023 በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች... የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ አንባቢ - November 29, 2023 በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...