- Advertisement - - Advertisement - ዜናአራት ሚኒስትሮች ከኃላፊነታቸው ተነሱ አራት ሚኒስትሮች ከኃላፊነታቸው ተነሱ በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: January 14, 2023 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail የማዕድን ሚኒስትር ታከለ ኡማ(ኢንጂነር)፣ ትራንስፖርትና ሎጂስቲክ ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ፣ የግብርና ሚኒስትሩ አቶ ዑመር መሐመድና አቶ ተፈሪ ፍቅሬ ከኃላፊነታቸው ዛሬ ጥር 6 ቀን 2015 ዓም ተነሱ። ሚኒስትሮቹ የተነሱበት ምክንያት ባይገለጽም፣ ሚኒስትሮች ምክር ቤት በጽሕፈት ቤቱ አሸኛኘት አድርጎላቸዋል። Previous articleበንብረት ላይ የሚጣለውን ታክስ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሰበስቡ በጋራ ተወሰነNext articleየንጉሥ ተክለ ሃይማኖት 122ኛ ዓመት መታሰቢያ - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ ቤተክህነት ባቀረበችው የይግባኝ አቤቱታ ላይ ውሳኔ ለመስጠት ለዕሮብ ተቀጠረ በጋዜጣዉ ሪፓርተር - February 6, 2023 የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ሀገወጥ ነው በተባለው አዲሱ ሲኖዶስና... የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንና የመንግሥት ውዝግብ ዮናስ አማረ - February 5, 2023 የጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) መንግሥት ባለፉት አራት ዓመታት... የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ምሥረታ ዝግጅቶችና ከገበያው የሚጠበቁ ዕድሎች ኤልያስ ተገኝ - February 5, 2023 ኢትዮጵያ ከ50 ዓመት በኋላ ዳግም የምታስጀምረውን የካፒታል ገበያ ዘመኑን... አዲሱ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ትኩረት የሚያደርጉባቸውን ቀዳሚ ጉዳዮች ይፋ አደረጉ ዳዊት ታዬ - February 5, 2023 አዲሱ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ትኩረት አድርገው የሚሠሩባቸውን ቀዳሚ...