Saturday, December 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየንጉሥ ተክለ ሃይማኖት 122ኛ ዓመት መታሰቢያ

የንጉሥ ተክለ ሃይማኖት 122ኛ ዓመት መታሰቢያ

ቀን:

በ19ኛው ምዕት ዓመት በአፄ ዮሐንስ 4ኛና በተከታያቸው በአፄ ምኒልክ 2ኛ ዘመን የጎጃም ንጉሥ የነበሩት ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ያረፉበት 122ኛ ዓመት መታሰቢያ በመናገሻ ከተማቸው በደብረ ማርቆስ ከተማ ጥር 3 ቀን 2015 ዓ.ም. ታስቧል። ዝክራቸው በተለይ በከተማዋ በሚገኘው በመልዕልተ አድባር ደብረ ፀሐይ ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን ዓውደ ምሕረት በያሬዳዊ ዜማ ከመከበሩ ባሻገር የንጉሡ የተለያዩ ንዋዮችም ለዕይታ ቀርበዋል፡፡ በአፄ ዮሐንስ አማካይነት ጥር 12 ቀን 1873 ዓ.ም. በጎጃም ከመንገሣቸው በፊት ‹‹ራስ አዳል ተሰማ›› ይባሉ የነበሩት ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ያረፉት ጥር 2 ቀን 1893 ዓ.ም. ነበር፡፡ ፎቶዎቹ በዕለተ ዝክሩ የነበረውን ከፊል ገጽታ ያሳያሉ፡፡

የንጉሥ ተክለ ሃይማኖት 122ኛ ዓመት መታሰቢያ | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...