Thursday, November 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅ‹‹ባዶ ዕቃ ብዙ ድምፅ ያሰማል!››

‹‹ባዶ ዕቃ ብዙ ድምፅ ያሰማል!››

ቀን:

የሰው ክብሩና መመዘኛው ‹‹እኔ እንደዚህ ነኝ!››፣ ‹‹እንዲህና እንደዚህ ዓይነት ሀብት አለኝ›› የሚለው ባዶ ክብር አይደለም፡፡ ብዙ ጊዜ እንደዚህ ዓይነት የውሸት ተግባራት ከመከበር ይልቅ ውርደትን ያመጣሉ፡፡

በውሸት ራሳችንን ከፍ ስናደርግ ባዶነታችንን ማሳየታችን እንደሆነ ማወቅ አለብን፡፡ አበው ‹‹ባዶ ዕቃ ብዙ ድምፅ ያሰማል!›› ይላሉ፡፡ ባዶ የሆነ ሰው ስለራሱ ብዙ ጉራዎችን መንዛቱ መታወቂያው ነው፡፡ ስለራሳችን ጉራ ስንነዛ ግን ባዶነታችንን ትልቅ ማድረጋችን እንደሆነ እናስተውል፡፡ ፊኛ ትልቅ ቢመስልም በመርፌ ነካ ሲደረግ ግን ውስጡ ባዶ ነው፡፡ ሀሰተኛ ሰውም እንደፊኛ ራሱን ከፍ ቢያደርግም አንድ ቀን በእውነት መርፌ ሲነካ ባዶ መሆኑ ይገለጥበታል፡፡

  • ዳንኤል ዓለሙ ‹‹ራስን የመለወጥ ምሥጢር›› (2005)
spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...