Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ጀምሮ ወደ መቀሌ መደበኛ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ጀምሮ ወደ መቀሌ መደበኛ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡

ቀን:

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የቆየውን ወደ መቀሌ የሚደረግ መደበኛ በረራ ከ ነገ ታሕሳስ 19 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡
 
ተቋርጦ የነበረው ከአዲስ አበባ ወደ መቀሌ የአየር ትራንስፖርት በነገው ዕለት ይጀምራል ፡፡
 
በፌዴራል መንግስቱና በህወሓት መካከል የተደረገውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ የአቬየሽን ሰራተኞች ወደ መቀሌ አቅንተው የመቀሌ አየር መንገድ ለበረራ ምቹ ሁኔታ ላይ መሆኑ እንደተረጋገጠ ዋና ሥራ አስፈጻሚው አቶ መስፍን ጣሰው ተናገረዋል፡፡
 
በረራው በቀን አንድ ጊዜ የሚካሄድ መሆኑ የተጠቀሰ ሲሆን ፥ የደንበኞቹ ፍላጎትን መሰረት በማድረግም የበረራው ቁጥሩ ከፍ ሊል የሚችልበትን ሁኔታ እንደሚፈጠርም ነው ዋና ስራ አሰፈጻሚው አክለዋል፡፡
spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...