Thursday, September 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅ‹‹ስታሊን ቢሞትስ?››

‹‹ስታሊን ቢሞትስ?››

ቀን:

ድቁስቁስ ያሉት አሮጊት ሁለት ሰዓት ሙሉ አውቶቡስ ሲጠብቁ ቆይተው በመጨረሻ ተጋፍተው መሳፈር ቻሉ፡፡ ከዚያም ግንባራቸው ላይ ችፍ ያለውን ላብ እየጠረጉ፣ ‹‹ተመስገን ፈጣሪ፣ ክብር ምሥጋና ይድረስህ አምላኬ!›› አሉ፡፡

የአውቶቡሱ ሾፌር፣ ‹‹እማማ እንደዚያ ማለት የለብዎትም፡፡ ክብር ምሥጋና ለጓድ ስታሊን ይድረሰው! ማለት ነው ያለብዎት›› አላቸው፡፡

‹‹ይቅርታ፣ ጓድ›› አሉ ሴትየዋን፣ ‹‹እኔ ኋላቀር አሮጊት ነኝ፡፡ ከእንግዲህ የነገርከኝን እፈጽማለሁ፡፡›› ከጥቂት ጊዜ በኋላ ሴትየዋ ‹‹ይቅርታ ጓድ፣ እንደምታየኝ ደደብ አሮጊት ነኝ፡፡ አያድርገውና ስታሊን ቢሞት ምንድነው ማለት ያለብኝ?›› ሲሉ ጠየቁ፡፡

‹‹ያኔ ተመስገን ፈጣሪ ማለት ይችላሉ፣ እማማ፡፡››

  • አረፈ አይኔ ሐጐስ ‹‹ፖለቲከኞች እፈሩ››
spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች...

ብሔራዊ ባንክ ለተመረጡ አልሚዎች የውጭ አካውንት እንዲከፍቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈቀደበት መመርያና ዝርዝሮቹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀምንና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮችን...

እነ ሰበብ ደርዳሪዎች!

ከሜክሲኮ ወደ ዓለም ባንክ ልንጓዝ ነው። ሾፌርና ወያላ ጎማ...