Saturday, December 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናአዋሽ ባንክ ካፒታሉን 55 ቢሊዮን ብር ለማድረስ ወሰነ

አዋሽ ባንክ ካፒታሉን 55 ቢሊዮን ብር ለማድረስ ወሰነ

ቀን:

የአዋሽ ባንክ ዳይሬክተሮች ቦርድ ዛሬ ህዳር 17 ቀን 2015 ዓም የባንኩ ካፒታል 55 ቢሊዮን ብር እንዲሆን ያቀረበውን ሃሳብ ጠቅላላ ጉባኤው ተቀብሎ አጸደቀ።

ባንኩ ባሁኑ ጊዜ 12 ቢሊይን ብር የፈረመና 10.3ቢሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል ያለው ሲሆን፣ዛሬ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ 43 ቢሊዮን ብር በመጨመር ካፒታሉ ወደ 55 ቢሊዮን ብር ከፍ እንዲል ውሳኔ አሳልፏል።ከተጨማሪው 43 ቢሊዮን ብር 38 ቢሊዮን ብር ግምት ያላቸውን አክሲዮኖች ነባር ባለድርሻዎች ይገዙታል ተብሏል።

ሁለት ቢሊዮን ዋጋ ያላቸውን አክሲዮኖች ደግሞ፣ለባንኩ ሠራተኞች እንዲሸጥ ጠቅላላ ጉባኤው ወስኗል።ጉባኤው፣ ለባንኩ ነባር ደንበኞችና የሥራ አጋር ኩባንያዎች የሦስት ቢሊዮን ድርሻ በ50 በመቶ ፕሪሚየም እንዲሸጥላቸው የቀረበውን ሃሳብ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።

አዋሽ ባንክ

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...