Thursday, September 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹አውሮፓውያን የግብረገብ ትምህርት ከማስተማራቸው በፊት ለሚቀጥሉት ሦስት ሺሕ ዓመታት ይቅርታ መጠየቅ አለባቸው››...

‹‹አውሮፓውያን የግብረገብ ትምህርት ከማስተማራቸው በፊት ለሚቀጥሉት ሦስት ሺሕ ዓመታት ይቅርታ መጠየቅ አለባቸው›› የፊፋ ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ፣ የዘንድሮውን የዓለም ዋንጫ አስመልክቶ

ቀን:

በአስተናጋጇ ኳታር ላይ ከሰብዓዊ መብት ጋር በተያያዘ የተሰነዘረውን ቅሬታ ተከትሎ የተናገሩት፡፡ ውድድሩ ከመጀመሩ በፊት መግለጫ የሰጡት ፕሬዚዳንቱ፣ የተመሳሳይ ፆታ ግንኙነት መብትን ጨምሮ ‹‹ኳታር የሰብዓዊ መብቶችን አታከብርም›› የሚለውን የአውሮፓውያኑን ትችት ያጣጣሉት ወደ ራሳቸው እንዲመለከቱ በማሳሰብ ነው፡፡ አውሮፓዊ መሆናቸውን ያስታወሱት ኢንፋንቲኖ፣ ‹‹እኛ አውሮፓውያን ለሰዎች የግብረገብ ትምህርት ከመስጠታችን በፊት ለ3,000 ዓመታት በዓለም ላይ ስናደርግ ለነበረው ነገር ይቅርታ ልንጠይቅ ይገባል ሲሉ በአፅንዖት ተናግረዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች...

ብሔራዊ ባንክ ለተመረጡ አልሚዎች የውጭ አካውንት እንዲከፍቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈቀደበት መመርያና ዝርዝሮቹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀምንና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮችን...

እነ ሰበብ ደርዳሪዎች!

ከሜክሲኮ ወደ ዓለም ባንክ ልንጓዝ ነው። ሾፌርና ወያላ ጎማ...