Wednesday, November 29, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየመንግስትና የህወሓት ወታደራዊ አመራሮች ያልተገደበ ሰብዓዊ ዕርዳታ እንዲቀርብ ተስማሙ

የመንግስትና የህወሓት ወታደራዊ አመራሮች ያልተገደበ ሰብዓዊ ዕርዳታ እንዲቀርብ ተስማሙ

ቀን:

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሐኑ ጁላ እና የህወሓት ጦር አዛዥ ጀኔራል ታደሰ ወረደ በደቡብ አፍሪካ የተደረሰውን ስምምነት መሠረት ያልተገደበ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲቀርብ ተስማሙ።

ስምምነቱ በዋናነት ትኩረት ያደረገው በትግራይ ክልል እንዲሁም በአማራና አፋር ክልሎች ያልተገደበ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲደርስ ማድረግ ላይ ሲሆን፣ በዚህም ሁለቱ ወገኖች ለሰብዓዊ እርዳታ አቅራቢ ድርጅቶች ኃላፊነታቸውን ያለገደብ እንዲወጡ ማድረግን ጨምሮ የደህንነት ዋስትና ለመስጠት ተስማምተዋል።

በተጨማሪም የህወሓት ተዋጊዎች ትጥቅ ለማስፈታትና መልሶ በማቋቋም ወደ ኅብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ለማድረግ በደቡብ አፍሪካ የተደረሰውን ስምምነት ለመተግበር የሚያስችል ዝርዝር መርሐግብር ለመንደፍ የጋራ ኮሚቴ ለማቋቋም ተስማምተዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...