Saturday, December 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹አንጋፋው ድምፃዊ ዓሊ ቢራ ዘመን ተሻጋሪ የጥበብ አሻራ ትቶልን አልፏል፤ የድሬዳዋ ፈርጥና...

‹‹አንጋፋው ድምፃዊ ዓሊ ቢራ ዘመን ተሻጋሪ የጥበብ አሻራ ትቶልን አልፏል፤ የድሬዳዋ ፈርጥና ህያው ምልክት ሆኖ ኖሯል›› የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር፣ በበኩር ድምፃዊ አሊ ቢራ

ቀን:

የአስክሬን የሽኝት መርሐ ግብር ላይ የተናገሩት፡፡ ከንቲባው አክለውም ዓሊ ቢራ እንደተወደደና እንደተከበረ ከከፍታው ሳይወርድ እስከመጨረሻ መጓዝ የቻለ ነው ብለዋል፡፡ አርቲስቱ ለሕዝብ ነፃነትና መብት መከበር ዕድሜ ልኩን በሥራዎቹ ታግሏል ያሉት ከንቲባው፣ በዚህም በጎ ተፅዕኖ መፍጠር የቻለ የሕዝብ ልጅ መሆኑንም ሳይገልጹ አላለፉም፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...