Saturday, December 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናኢትዮ ቴሌኮም በጦርነቱ የቴሌኮም አገልግሎት ተቋርጦባቸው በነበሩ አካባቢዎች አገልግሎቸት ሊያስጀምር...

ኢትዮ ቴሌኮም በጦርነቱ የቴሌኮም አገልግሎት ተቋርጦባቸው በነበሩ አካባቢዎች አገልግሎቸት ሊያስጀምር ነው

ቀን:

የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሪት ፍሬህይወት ታምሩ እንዳስታወቁት፣ በቆቦ፣ ሮቢት፣ ዞብል፣ ጎቢዬና ዋጃ የመልሶ ጥገና ተከናውኖ የቴሌኮም አገልግሎት የጀመረ ሲሆን፣ እንዲሁም በዛሬው ዕለት አድርቃይ ላይ አገልግሎቱ መጀመሩን አስታውቀዋል።

በአላማጣና ኮረም አካባቢዎች እንዲሁ የቴሌኮም አገልግሎቱ በአጠረ ሰአት ይጀምራል ተብሏል ።

ኩባንያው የጥገና ባለሙያዎችን አሰማርቶ የተቋረጠውን አገልግሎት ካስጀመረ ሁለት ሳምንታት እንዳስቆጠረ ያስታወቀ ሲሆን፣ በቀሪ አካባቢዎች የሚደረገው ጥገና እግር በእግር የሚቀጥል መሆኑ ተገልጿል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...