Thursday, November 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የ120 ሚሊዮን ሕዝባችንን ዕድል ለ200 ኤክስፐርቶች ልንተወው አንችልም››

‹‹የ120 ሚሊዮን ሕዝባችንን ዕድል ለ200 ኤክስፐርቶች ልንተወው አንችልም››

ቀን:

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ፣ በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ለመነጋገር በተጠራው 77ኛው የተመድ ስብሰባ ላይ የተናገሩት፡፡  በጥቅምት 17 ቀን 2015 ዓ.ም. የተመድ ውሎ ላይ ‹‹እየሰማን ያለነው የሰላም መልዕክት ሳይሆን ተከታታይ ማስጠንቀቂያዎችን ነው›› ያሉት አምባሳደሩ፣ ነገር ግን በርካታ የፖለቲካ ምስቅልቅሎችን ማለፍ እንደቻለች ኩሩ አፍሪካዊት፣ በርካታ ችግሮቻችንን ተጋፍጠን እንዳለፍናቸው ሁሉ፣ ዛሬም የገጠሙንን ችግሮች በእርግጠኝነት እንሻገራቸዋለን ብለዋል። የሰብዓዊ መብት ጥሰት ላይ የተሳተፉት ተጠያቂ እንደሚደረጉ አስረግጠው የተናገሩት አምባሳደሩ፣ ዘላቂ ሰላም መስፈን የሚችለው በሁሉም አካባቢዎች ለተሠሩ ወንጀሎች ተጠያቂነትና ፍትሕ ሲሰፍን ብቻ መሆኑን፣ ይህም በአገሪቱ ባለቤትነት መመራት እንዳለበት። አስምረውበታል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...