Wednesday, June 7, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልየታደሰው የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ምረቃ

የታደሰው የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ምረቃ

ቀን:

ለዓመታት በዕድሳት ላይ ቆይቶ ሥራው የተጠናቀቀው የሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት፣ ከዓርብ ጥቅምት 18 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ለሦስት ቀናት በሚዘልቅ ጥበባዊ መሰናዶ በይፋ ይመረቃል፡፡ በሦስቱ የምረቃ ቀናት የሚቀርቡት ጥበባዊ መሰናዶዎች የቴአትር ቤቱን የዘጠኝ አሠርታት ግድም ታሪክ የሚያሳይ ዓውደ ርዕይ፣ ኮንሰርትና ዓውደ ጥናት መሆናቸውን የገለጸው ሀገር ፍቅር በማርሽ ባንድ የታጀበ የእግር ጉዞም ይኖራል ብሏል፡፡ 

በዕድሳቱ የትልቁ አዳራሽ ዘመናዊ የወንበር መግጠም፣ የመጋረጃና የዓውደ ጥበብ ማሳያ (ጋላሪ)፣ የሠራተኞች መዝናኛ ክበብ፣ የግቢውን ወለል በአዲስ አስፓልት የማንጠፍ፣ የመድረክ ጀርባ፣ የቢሮና የአትክልት ሥፍራዎች የማስተካከል ሥራዎች መሠራታቸውን ቴአትር ቤቱ አስታውቋል፣

ሀገር ፍቅር ቴአትር ‹‹የኢትዮጵያ ሀገር ፍቅር ማኅበር›› በሚል መጠሪያ ሐምሌ 11 ቀን 1927 ዓ.ም. መቋቋሙ ይታወሳል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ሒዩማን ራይትስዎች ያወጣው ሪፖርት የዕርቅና የምክክር ሒደቱን እንደሚያደናቅፍ መንግሥት አስታወቀ

በትግራይ የሰላም ስምምነት ተግባራዊ በሚደረግበት ወቅት የዘር ማፅዳት እየተካሄደ...

የመጪው ዓመት አገራዊ በጀት ሁለት በመቶ አድጎ ለፓርላማ ተመራ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 ዓ.ም. በጀት እየተጠናቀቀ ካለው በጀት...

አገር አጥፊ ድርጊቶች በአገር ገንቢ ተግባራት ይተኩ!

ኢትዮጵያ ውስጥ በስፋት የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በመንስዔዎች ላይ መግባባት...

በትግራይ ተቋርጦ የነበረው የምግብ ዕርዳታ እንዲጀምር አቶ ጌታቸው ጥያቄ አቀረቡ

የዓለም ምግብ ፕሮግራምና የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድዖ ድርጅት...