Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናወ/ሮ መሰንበት ሸንቁጤ የአዲስ አበባን ንግድና ዘርፍ ምክር ቤትን በፕሬዚደንትነት ለመምራት...

ወ/ሮ መሰንበት ሸንቁጤ የአዲስ አበባን ንግድና ዘርፍ ምክር ቤትን በፕሬዚደንትነት ለመምራት በተደረገው ምርጫ አሸነፉ

ቀን:

የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤትን በፕሬዚደንትነት ለመምራት፣ ዛሬ መስከረም 12 ቀን 2015 ዓም በተደረገው የምርጫ ፉክክር ተፎካካሪያቸውን በከፍተኛ ድምጽ በማሸነፍ ወ/ሮ መሰንበት ሸንቁጤ ለሁለተኛ ጊዜ አሸንፈዋል።

ብቸኛ ተፎካካሪ ሆነው የቀረቡትን አቶ ኦዴኮ አብዲን በማሸነፍ የተመረጡት ወ/ሮ መሰንበት ከ420 በላይ ድምጽ ማግኘታቸው ታውቋል።
ምክር ቤቱ እስከመጨረሻው ጥቂት ቀናት ድረስ እጩ ተወዳዳሪዎችን ባለማሳወቁ ትችት ሲዘነዘርበት የነበረ ሲሆን፣ በመጨረሻ ላይ አቶ ኤዴኮ አብዲ ተወዳዳሪ መሆናቸው ታውቆ ነበር። ወ/ሮ መሰንበት ምክር ቤቱን ለቀጣይ ሁለት ዓመታት ይመራሉ።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...