Wednesday, September 27, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየማርክ ትዌን ብሶት

የማርክ ትዌን ብሶት

ቀን:

ደራሲው ማርክ ትዌን እኤአ በ1900 ማንሃታን ውስጥ ይኖር በነበረ ጊዜ ተከታዩን ደብዳቤ ለጎረቤቱ ጽፎ ነበር፡፡  ‹‹የተከበሩ እመቤት ኃላፊነቴን ማክበርና መወጣት እንዳለብኝ አውቃለሁ፣ ሆኖም ግን ወንዶች ልጆችን በተመለከተ ደካማና እምነት ቢስ ነኝ እናም የበር ደወሎችን የሚደውሉትን ልጆቹ የደጃፋቸውን ደረጃ ልይ እንዳይሰበሰሱ እንድከለክላቸው ልያሳምነኝ ሞክሯል፡፡ እኔ ግን ልጆቹ ይደሰቱበት ብዬ እተዋቸዋለሁ፡፡ ባለቤቴ ዛሬ ምሽት ስለልጆቹ አቤቱታዋን ስታቀርብልኝ ነበር፡፡ እናም የግዴን ቃል ገብቼላታለሁ፡፡ ሆኖም ግን በጣም ልበቢስ ነኝ፣ ስለሸመገልኩ ደግሞ ኃላፊነቴን የመወጣት ስሜቴ ላልቷል፡፡

  • ዮሐናን ካሳ ‹‹የታዋቂ ሰዎች አስቂኝ ደብዳቤዎች እና አባባሎች›› (2004)

********

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች...

ብሔራዊ ባንክ ለተመረጡ አልሚዎች የውጭ አካውንት እንዲከፍቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈቀደበት መመርያና ዝርዝሮቹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀምንና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮችን...

እነ ሰበብ ደርዳሪዎች!

ከሜክሲኮ ወደ ዓለም ባንክ ልንጓዝ ነው። ሾፌርና ወያላ ጎማ...