Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹በኢትዮጵያ እና በታላላቅ ሐይቆች ቀጣና የተጀመሩ የሰላም ጥረቶች ለማጠናከር ቁርጠኛ ነኝ››

‹‹በኢትዮጵያ እና በታላላቅ ሐይቆች ቀጣና የተጀመሩ የሰላም ጥረቶች ለማጠናከር ቁርጠኛ ነኝ››

ቀን:

አዲሱ የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ፣ የአገሪቱ አምስተኛ ፕሬዚዳንት ሆነው ቃለ መሐላቸውን መስከረም 3 ቀን 2015 ዓ.ም. ከፈጸሙ በኋላ የአስተዳደራቸውን ዋና ዋና ትኩረቶችን በማስመልከት ባሰሙት ዲስኩር ላይ የተናገሩት፡፡ በኢትዮጵያ ሰላም ለማምጣት በሚደረገው ጥረት የቀድሞው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሚያከናውኑትን ተግባር እንደሚቀጥሉ ያወሱት ሩቶ፣ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ በኢትዮጵያና በታላላቅ ሐይቆች ቀጣና ሰላም ለማምጣት የሚያስመሰግን ተግባር ማከናወናቸውን ሳይጠቅሱ አላለፉም፡፡ ኬንያታ የጀመሩትን ሰላም የማምጣት ጥረት ለመቀጠል መስማማታቸውንም ጠቅሰዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...