Saturday, March 25, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የአሜሪካና የቻይና ፍጥጫ የዓለምን ኢኮኖሚ ያዘቅጠዋል››

‹‹የአሜሪካና የቻይና ፍጥጫ የዓለምን ኢኮኖሚ ያዘቅጠዋል››

ቀን:

የዬል ዩኒቨርሲቲ አንጋፋ መምህርና የአሜሪካ ፌዴራል ሪዘርቭ የቀድሞ ኢኮኖሚስት ስቴፈን ሮች፣ ለሲኤንቢሲ ቴሌቪዥን ጣቢያ ‹‹ፋስት መኒ›› የሰኞ ምሽት ፕሮግራም ካደረገላቸው ቃለ ምልልስ የተወሰደ፡፡ አሜሪካና ቻይና ‹‹ቀዝቃዛው ጦርነት›› ላይ ናቸው ያሉት አንጋፋው ኢኮኖሚስት፣ የሁለቱ አገሮች ፍጥጫ የዓለምን ኢኮኖሚ እንደሚያዘቅጠው አትጠራጠሩ ብለዋል፡፡ ባለፉት አምስት ዓመታት ሁለቱ አገሮች ከንግድ ጦርነት እስከ ቴክኖሎጂ ጦርነት አድርገዋል፡፡ አሁን ደግሞ ወደ ቀዝቃዛው ጦርነት ውስጥ በመግባት ተፋጠዋል ብለዋል፡፡ አሜሪካ የኢኮኖሚ ዝቅጠቱ እንዳያጋጥማት ተዓምር ያስፈልጋታል ያሉት ሮች፣ ቻይናም ብትሆን በኮቪድ ዜሮ ፖሊሲ፣ በምርቶች አቅርቦት ሰንሰለት መናጋትና ከምዕራባውያን ጋር በፈጠረችው ቅራኔ ምክንያት የችግሩ ሰለባ ትሆናለች ሲሉ ተንብየዋል፡፡ አሜሪካ በሥራ አጥነትና እያደር በሚያሻቅበው የዋጋ ግሽበት ሳቢያ የኢኮኖሚ ዝቅጠቱ ያስፈራታል ሲሉም አክለዋል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ኩባንያ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ባንኮች ውጤታማነት

የጠቅላላ ጉባኤ፣ የጥቆማና ምርጫ ኮሚቴ፣ የተቆጣጣሪ ቦርድ፣ የዳይሬክተሮች ቦርድና...

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...