Tuesday, March 28, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናበትግራይ የሚኖሩ ወገኖች የህወሃት ወታደራዊ መሣሪያዎች እና ማሠልጠኛዎች ካሉባቸው ቦታዎች እንዲርቁ አሳሰበ

በትግራይ የሚኖሩ ወገኖች የህወሃት ወታደራዊ መሣሪያዎች እና ማሠልጠኛዎች ካሉባቸው ቦታዎች እንዲርቁ አሳሰበ

ቀን:

መንግሥት ይህን ያለው ለህወሃት ፀረ ሰላም ዕብሪት ምንጭ የሆኑ ወታደራዊ ዐቅሞችን ዒላማ ያደረገ እርምጃ እንደሚወስድ በገለፀበት ወቅት ነው፡፡

መንግሥት እስከ አሁን ድረስ ለሰላም በሩን ክፍት አድርጎ ቢጠባበቅም ህዉሃት ጥቃቱን ቀጥሎበታል ያለው የመንግስት መግጫ ፣ የፌዴራል መንግሥት ያለ ቅድመ ሁኔታ ለመነጋገር የገለጸው ዝግጁነት እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ለህዉሃት ፀረ ሰላም ዕብሪት ምንጭ የሆኑ የተመረጡ ወታደራዊ ዐቅሞችን ዒላማ ያደረገ እርምጃ እደሚወስድ አስታውቋል።

“ስለሆነም በትግራይ የምትኖሩ ወገኖቻችን በተለይም የህወሃት ወታደራዊ መሣሪያዎች እና ማሠልጠኛዎች ካሉባቸው አካባቢዎች ራሳችሁን እንድታርቁ ይመከራል” ሲል የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን በመግለጫው አሳስቧል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...