Tuesday, September 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ያለው ለሌለው እያካፈለ የሚኖርበት ሁኔታ ካልተፈጠረ በዚች ምድር ጭካኔው ይበረታል››

‹‹ያለው ለሌለው እያካፈለ የሚኖርበት ሁኔታ ካልተፈጠረ በዚች ምድር ጭካኔው ይበረታል››

ቀን:

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክና ባህል ተመራማሪው አህመድ ዘካሪያ (ረዳት ፕሮፌሰር)፣ የዘንድሮውን የዓረፋ በዓል አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ የተናገሩት፡፡ በኅብረተሰብ ሳይንስም አንፃር አንድ አካባቢ ሰላም የሚሆነው የኢኮኖሚ ዝውውሩ ጤናማ ሲሆን ነው ያሉት ረዳት ፕሮፌሰሩ፣ በምድርም ሆነ በሰማይ ሰላማዊ ሕይወት ለመምራት የመደጋገፍና የመረዳዳት ባህልን ማጎልበት ይገባል ብለዋል፡፡ አሊያ ሰላምም ይጠፋል፣ የፈጣሪንም ትዕዛዝ አለማክበር ይሆናል ሲሉም አክለዋል። የኅብረተሰቡ የአኗኗር ሁኔታ የመቀራረቡ ነገር ጥያቄ ውስጥ መግባቱን፣ ቡና ጠጡ የሚባለው የመገናኛ ባህሉ እየደበዘዘ መምጣቱን ያወሱት ረዳት ፕሮፌሰር አህመድ፣ መቀራረብ ሲኖር ነው መረዳዳትና መተሳሰብ ሊኖር የሚችለው ሲሉ ጠቁመዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...