Tuesday, September 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅዕውቅና በ‹‹ክብር ለጥበብ››

ዕውቅና በ‹‹ክብር ለጥበብ››

ቀን:

‹‹ክብር ለጥበብ›› በሚል መሪ ቃል የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጁት 2ኛው አገር አቀፍ የዕውቅና እና የሽልማት መርሐ ግብር ሰኔ 29 ቀን 2014 ዓ.ም. በሸራተን አዲስ ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩም ከፊልም፣ ከሙዚቃ፣ ከዲጄ ከሥዕልና ቅርፃ ቅርፅ፣ ከሠርከስና ከኮሜዲ እንዲሁም ከጸሐፊያን ለተወጣጡና በአስተዋጽኦቸው ለላቁ 45 ባለሙያዎች ዕውቅና ተሰጥቷል፡፡ በሥነ ሥርዓቱ ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳና የኪነጥበብ ሥነጥበብ የፈጠራ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ነፊሳ አልማሃዲ ተገኝተዋል፡፡  ፎቶዎቹ የሥነ ሥርዓቱን ከፊል ገጽታ ያሳያሉ፡፡

ዕውቅና በ‹‹ክብር ለጥበብ›› | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

 

 

 

 

ዕውቅና በ‹‹ክብር ለጥበብ›› | Ethiopian Reporter | ሪፖርተር

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...